ከ«የአካዳውያን ታላቅ መፈንቀል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Appearance
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥ robot Adding: it:La grande deportazione degli acadiani |
||
መስመር፡ 10፦ | መስመር፡ 10፦ | ||
[[en:Great Upheaval]] |
[[en:Great Upheaval]] |
||
[[fr:Déportation des Acadiens]] |
[[fr:Déportation des Acadiens]] |
||
[[it:La grande deportazione degli acadiani]] |
|||
[[ru:Депортация франко-акадцев]] |
[[ru:Депортация франко-акадцев]] |
እትም በ16:17, 27 ሴፕቴምበር 2009
የአካዳውያን ታላቅ መፈንቀል ከ1747 እስከ 1755 ዓ.ም. ድረስ የእንግሊዝ መንግሥት በአካዲያ ፈረንሳዊ ሕዝብ ላይ ብግድ የጣለው ስደት ነበር።
ፈረንሳውያን ከ1596 ዓ.ም. ጀምሮ «አካዲ» (አካዲያ ወይም የዛሬው ኖቫ ስኮሺያ፣ ካናዳ) በተባለ አውራጃ ከኗሪ ሚግማቅ ሕዝብ ጋራ አንድላይ ይኖሩ ነበር። አገሩ ለረጅም ዘመናት የሚግማቅ መኖሪያ ምንም ቢሆንም በ1705 ዓ.ም. የፈረንሳይ ንጉሥ በአንድ የአውሮፓ ጦርነት ድል ሆኖ በኢውትረኽት ውል ስምምነት ሥር ቅኝ አገሩን (አካዲያ) ለእንግሊዝ ሀብት ሰጠ። ከዚህ ጀምሮ የእንግሊዝ መንግሥት በዙሪያው የኖሩት ሕዝቦች እንደ ገዛው ተገዦች ቆጠራቸው። በ1746 ዓ.ም. ግን እንግሊዝ እና ፈረንሳይ ወደ ጦርነት ስለ ተመለሡ፣ እንግሊዝ ከነዚህ ተገዦች የተነሣ ስለ ታማኝነታቸው ብዙ ስለ ፈራ፣ ሚግማቆቹን እየገደላቸው ከ14,000 በላይ ፈረንሳያውያንን (አካዲያውያንን) ከቤቶቻቸው ወደ ሌላ ቅኝ አገሮቹ በግፍ አሳደዳቸው። ከነዚህ ብዙዎች በሉዊዚያና ቅኝ አገር ፈልሰው እስከ ዛሬ ድረስ ካጀን («አካድየን» ወይም አካዲያዉያን) የሚባል ሕዝብ በሉዊዚያና ይገኛል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |